EACE Life-Time Achievement Award Winners

የኢትዮጵያ ሲቪል መሀንዲሶች ማህበር  24ኛ /59ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን  መጋቢት 23 ቀን 2015 ዓ.ም በሳይንስ ሙዝየም የተካሄደ ሲሆን

በጉባኤው ላይ በኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ለበርካታ ዓመታት ላገለገሉ ለ10 ባለሙያዎች እውቅና ተሰጥቷል ።

1. የተከበሩ ኢንጂነር ኃ/ማርያም ደሳለኝ

2.ኢንጂነር አበበ በለጠ

3.ኢንጂነር አምሃ እየሱስ መታፈርያ

4.ኢንጂነር አሊ መሀመድ

5.ኢንጂነር ዘላለም ሰይፉ

6.ዶ/ር ኢ/ር ውብሸት ዠቃለ

7.ኢ/ር ሽመልስ እሽቴ

8.ኢ/ር ይበልጣል ዘውዱ

9.ዶ/ር ኢ/ር ገረመው ሳህሉ

10.ዶ/ር ኢ/ር ካሳሁን አድማሱ ናቸዉ።

EACE Life-Time Achievement Award Winners

የኢትዮጵያ ሲቪል መሀንዲሶች ማህበር  24ኛ /59ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን  መጋቢት 23 ቀን 2015 ዓ.ም በሳይንስ ሙዝየም የተካሄደ ሲሆን

በጉባኤው ላይ በኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ለበርካታ ዓመታት ላገለገሉ ለ10 ባለሙያዎች እውቅና ተሰጥቷል ።

1. የተከበሩ ኢንጂነር ኃ/ማርያም ደሳለኝ

2.ኢንጂነር አበበ በለጠ

3.ኢንጂነር አምሃ እየሱስ መታፈርያ

4.ኢንጂነር አሊ መሀመድ

5.ኢንጂነር ዘላለም ሰይፉ

6.ዶ/ር ኢ/ር ውብሸት ዠቃለ

7.ኢ/ር ሽመልስ እሽቴ

8.ኢ/ር ይበልጣል ዘውዱ

9.ዶ/ር ኢ/ር ገረመው ሳህሉ

10.ዶ/ር ኢ/ር ካሳሁን አድማሱ ናቸዉ።