የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር የቀድሞው ኘሬዚዱንት ኢንጂነር ፈቃደ ኃይሌ (Fellow Engineer Fekade Haile) ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ልባዊ ሃዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን!!
ኢንጂነር ፈቃደ ኃይሌ ማህበሩን በፕሬዝዳንትነት (ከ2005 እስከ 2011 እ.ኤ.አ ) እና በተለያዩ ንዑስ ኮሚቴዎች አገልግለዋል በተለይም የሞያውን ስነ-መግባር እንዲስፋፋ እና እንዲተገበር ያደረጉት አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነበር።
የኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ የውልደት የትምህርትና የሥራ ሁኔታ አጭር ታሪክ
ፍቃዱ ሃይሌ ሐምሌ 1 ቀን 1953 ዓ.ም ከእናቱ ከወ/ሮ በየነች መኮንንና ከአባቱ ከአቶ ቦጋለ ሶዶ በአዲስ አበባ ከተማ ፍለውሃ ኦርማ ገራዥ አካባቢ ተወለደ ፡፡
ፍቃዱ ክእናቱ ከተወለዱት አምስት ልጆች ውስጥ የመጀመሪያ ልጅ ሲሆን በአባቱ በኩል ታላቅ ወንድም አለው ፡፡ በእናቱ ከተወለዱት ውስጥ ለአቅመ አዳምና ሄዋን የደረሱት ሶስት ብቻ ናቸው፡፡ ቤተሰቦቹ በአነስተኛ ገቢ የሚተዳደሩ የነበሩ በመሆኑ መሰረታዊውን ትምህርት ለማግኘት በጣም ይቸገር ነበር ፡፡ ለትምህርት ያለው ፍላጎት ከፍተኛ በመሆኑ የአባቱን ታናሽ ወንድም አቶ ሓይሌ ሶዶን በራሱ ተነሳሽነት በመጠየቅ እሳቸውም የተማሩ በመሆናቸው ለትምህርት ያለውን ፍላጎት በመመልከት የግል ትምህርት ቤት ከፍለው ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል በሁዋላም በጉዋደኛቸው አማካይነት ፍቃዱ ሃይሌ ተብሎ የመንግሥት ት/ቤት ተማሪ በማድረግ እሰከ ዩንቨርሲቲ ድረስ ትምህርቱን እነድዲያጠናቅቅ አድርገው ለወግ ለማዕረግ አብቅተውታል ፡፡
ወጣቱ ፍቃዱ ለትምህርት ካለው ከፍተኛ ፍቅር የተነሳ ትምህርቱን ሌት ከቀን በማጥናት በከፍተኛ ውጤት በአብዛኛው ከክፍሉና ከትመህርት ቤቱ አንደኛ በመውጣትና በሶስቱም ብሄራዊ ፈተናዎች በእጅግ ከፍተኛ ማዕረግ በማለፍ
ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ በ1978 ዓም አብሮ አደጉ ከሆነችው ከመምህርት ወ/ሮ በቀለች ተፈራ ጋር ህጋዊ ጋብቻውን በመፈጸም 4 ወንዶችና 3 ሴት ልጆች በማፍራት ትልቅ ቤተሰብ በመመሥረት ከባለቤቱ ጋር በተደረገ የተሳካ ሃላፊነት በመወጣት ሁሉንም ልጆቻቸውን በዲግሪ በማስመረቅ ቤተሰቡን የምሁራን ቤት የሚል ቅጽያ በጎረቤቶቻቸውና በወዳጅ ዘመዶቻቸው አግኝተዋል፡፡
ከኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ የተወለዱት ልጆችም በቅደም ተከተል
1ኛ አንተነህ ፍቃዱ ሃይሌ (ኢኮኖሚስት)
2ኛ ፍጹም ፍቃዱ ሃይሌ (ሲቪል መሃንዲስ)
3ኛ ቤዛዊት ፍቃዱ ሃይሌ (ሲቪለ መሃንዲስ)
4ኛ ፍሬህይወት ፍቃዱ ሃይሌ (የህክምናዶክተር)
5ኛ ቢኒያም ፍቃዱ ሃይሌ (ሲቪል ምህንድስና በመማር ላይ)
6ኛ ሰላማዊት ቃዱ ሃይሌ (ሕክምና በመማር ላይ)
7ኛ ምንያህል ፍቃዱ ሃይሌ ( ኮምፒውተር ኢነጂነሪንግ በመማር ላይ ) ናቸው፡፡
ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን በሲቪል ምህንድስና ሙያ ካጠናቀቀ በሁዋላ በሙያው ከ38 ዓመታት በላይ አገልግሎት በመስጠት ከፍተኛ ልምድ አካብቱዋል፡፡ በነዚህ ዓመታት ውስጥም በአብዛኛው የሠራው በመንገድ ግንባታና ኮንትራት አስተዳደር ፕሮጄክቶች ላይ ነው፡፡ በነዚህም ዓመታት በመንገድ ግንባታ፣ በግድብ ግንባታ፤በአውሮፕላን ማረፊያዎች ግንባታ፣ በተለያዩ ድልድዮች ግንባታ፣ በፕሮጄክት መኖሪያ ቤቶች ካምፕ ግንባታ፣ በኮንትራት አስተዳደርና ማናጅሜንት ፣ እረፍት በመውሰድ በአማካሪነት የዲዛይን ማንዋሎችን በማዘጋጀት ከሌሎች ሙያተኞች ጋር በመሥራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቱዋል፡፡
ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ ከተራ መሃንዲስነት በመጀመር ደረጃ በደረጃ በፕሮጄክቶች ተጠሪ መሃንዲስነት፣ በፕሮጄክቶች ሥራ አሥኪያጅነት ፤ በመንገድ ጥገና አገር አቀፍ ዲስትሪክት ሥራ አሥኪያጅነት ፣በኢመባ ዋናው መሃንዲስ ቢሮ በከፍተኛ የቢሮ መሃንዲስነት፣ በኢመባ ዋና መሃንዲስነትና ምክትል ሥራ አሥኪያጅነት ፣ በኢመባ ዋና ሥራ አሥኪያጅ የቴክኒክ ዋና አማካሪነት፣ የመጀመሪያው የኢመባ የመንገድ ልማት ፕሮግራም አስተባባሪነት፣ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አሥኪያጅ በመሆን ባለማቐረጥ በተከታታይ ከ አራት የከተማችን ከንቲቦች ጋር ( ከአቶ አርከበ ዑቅባይ፤ ከአቶ ብርሃነ ደሬሳ፤ ከአቶ ኩማ ደምቅሳና ከአቶ ድሪባ ኩማ ) ና በምክትል ቢሮ ሃላፊነት ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ የአቶ ድሪባ ኩማ የቴክኒክ አማካሪ በመሆን ከማገልገሉም በላይ በነዚህ ጊዚያት ውስጥ ከነዚህ ሃላፊነቶች በተጨማሪ ከ 10 በላይ የሆኑ መሥሪያ ቤቶች የቦርድ ሰብሳቢና አባል በመሆን ከፍተኛ አገልግሎት አበርክቱዋል፡፡
ኢነጂነር ፍቃዱ ሃይሌ ለሙያው ካለው ከፍተኛ ፍቅርና ክብር የተነሳ በሌለው ጊዜ የኢትዮጵያ ሲቪል መሃንዲሶች አባል ፣ አመራርና በመጨረሻ ፕሬዚደንት በመሆን ለ 6 ዓመታት በማገልገል በማህበሩ የሚሰጠው ከፍተኛ የሲቪል ምሀhንድስና የአገልግሎት መጠሪያ የፌሎ ኢንጂነር ስም ተሰጥቶታል፡ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ ከ መጋቢት ወር 2012 ዓ.ም ጀምሮ ከመንግሥት ስራና ሃላፊነት በጡረታ ተገልሎ በግል አማካሪነት በመሥራት ላይ ይገኛል፡፡
ሀ) የኢንጂነር ፍቃዱን ትምህርትና ሥልጠናን በተመለከተ
ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ ከላይ በተጠቀሱት ዓመታት ውስጥ በበርካታ ሃገሮች ውስጥ ከሙያው ጋር ግንኙነት ያላቸው ጉብኝቶችና ሥልጠናዎች ላይ በመሳተፍ ከፍተኛ ዲፕሎሞችና ሰርተፊኬቶች ተቀብሉዋል ፡ በሚቀጥለው ዝርዝር ከቅርብ ዓመታት ወደ ራቁት ዓመታት ተራ ጥቂቶቹ ተመላክተዋል፡፡
ለ) ኢንጂነር ፍቃዱ ያከናወናቸው ዋና ዋና ሙያዊ ተሳትፎና ሥራዎችን በተመለከተ
ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ በሙያው ያከናወናቸው ዋና ዋና ሥራዎች
1. በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ በዋና አገናኝ መንገዶችና የከተማ መንገዶች በዲዛይን፣በግንባታና በኮንትራት አስተዳደር ዋና ዋና ፕሮጄክቶች ላይ በቴክኒክና በአመራር ሰጭነት
2. በአዲስ አበባ ከተማና በፌደራል በሚገኙ የተለያዩ መሥሪያ ቤቶች በተቐቐሙ የቴክኒክ ኮሚቴዎችና ቦርዶች አመራር ላይ ተሳታፊ በመሆን ሙያዊ ድጋፍ በመስጠት
3. በአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣንን የ 15 ዓመት የመንገድ ልማት ፕሮግራም በ1996 ዓ.ም. በመቅረጽ የከተማዋን ዋና ዋና መንገዶች፣ የውስጥ ለውስጥ መንገዶችንና ዘመናዊ የከተማ መንገዶች ዲዛይን፣ ቁጥጥርና ኮንትራት አስተዳደር ፕሮጄክቶች በመምራት ያለውን እውቀትና ልምድ በ ማበርከት ከተማውን የመንገድ አውታር በ1995 ዓ.ም ሲረከብ ከነበረበት 1500 ኪሎ ሜትር 6000 ኪሎ ሜትር በ14 ዓመታት ሃላፊነቱ እንዲደርስ ያደረገ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ የሚከተሉትን ብርቅዬ የከተማችን መንገዶች በመገንባትና በማስገንባት አሻራውን አኑርዋል
|
የመንገድ ስም |
አጠቃላይ ስፋት ሜትር |
አጠቃላይ እርዝመት ሜትር |
|
1995 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
1 |
አደይ አበባ ቀለበት መንገድ አዲሱ ሰፈር |
10 |
850 |
2 |
ኮልፌ አደባባይ ኮልፌ ፊሊጶስ መንገድ |
10 |
1,000 |
3 |
መካኒሳ ድልድይ መካኒሳ ቀለበት መንገድ |
20 |
1,100 |
4 |
አስፋው ተክሌ እህል በረንዳ መንገድ |
10 |
1,350 |
5 |
ጎፋ ገብርኤል ጎፋ መብራት ሃይል |
20 |
1,700 |
|
|
|
6,000 |
|
1996 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
6 |
የአዲስ አበባ ቀለበት መንገድ ከቃሊቲ አደባባይ ቦሌ ዲያስፖራ አደባባይ መንገድ |
40 |
6,354 |
7 |
ከመሪ አያት መንገድ |
15 |
1,200 |
8 |
ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ |
10 |
1,500 |
9 |
የወሎ ሰፈር ጎተራ መንገድ |
30 |
2,100 |
|
|
|
11,154 |
|
1997 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
10 |
ደብረዘይት መንገድ ቀለበት መነገድ ቡልቡላ ድልድይ |
20 |
500 |
11 |
የአድዋ ድልድይ አደዋ አደባባይ ( መገናኛ) |
25 |
2,400 |
12 |
መስቀል ፍላወር ሆቴል ደብረዘይት መንገድ |
25 |
500 |
13 |
ከዑራኤል አትላስ ቦሌ ብራስ ቀለበት መንገድ |
30 |
3,200 |
14 |
አቦ ቀለበት መንገድ አደባባይ ቡልቡላ መድሃኒዓለም ቤ/ክ |
25 |
2,000 |
|
|
|
8,600 |
|
1998 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
15 |
ከጎፋ ማዞሪያ ቂርቆስ |
40 |
2,100 |
16 |
ከአለርት ሆስፒታል ቀለበት መንገድ ቀራንዮ |
20 |
2,300 |
17 |
ከየረር በር በጉረድ ሾላ ሳህሊተ ምህረት |
25 |
2,300 |
18 |
መካኒሳ ቀለበት መንገድ አደባባይ ጃሞ መስታወት ፋብሪካ |
40 |
2,200 |
|
|
|
8,900 |
|
1999 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
19 |
ቦሌ መድሃኒዓለምአደባባይ ቦሌ መንገድ (ዓለም ህንጻ) |
16.50 |
800 |
20 |
ቦሌ መድሃኒዓለምአደባባይ ሓያት ሆስፒታለ |
16.50 |
1,000 |
|
|
|
1,800 |
|
2000 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
21 |
ከሳህሊተ ምህረት አደባባይ ሰሜን ተርሚናል መንገድ |
20 |
740 |
22 |
ላፍቶ ለቡ ቀለበት መንገድ መስታወት ፋብሪካ |
30 |
4,100 |
23 |
ከአቦ ቀለበት መንገድ አደባባይ ደብረዘይት መንገድ |
15 |
300 |
|
|
|
5,140 |
|
2001 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
24 |
የጎተራ ትራፊክ ማሳለጫ |
40 |
8,100 |
25 |
ከሲኤም ሲ አደባባይ ሰሚት ሬዲዮ ቤከን |
24 |
4500 |
26 |
ከቦሌ ሚካኤል አደባባይ ቡልቡላ መድሃኒዓለም |
10 |
6000 |
27 |
የጦር ሃይሎች አደባባይና የታክሲ ተርሚናለ ግንባታ |
50 |
800 |
28 |
ከአክሱም ሆቴል ቦሌ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት |
25 |
1,700 |
|
|
|
21,100 |
ተራ ቁጥር |
የመንገድ ስም |
አጠቃላይ ስፋት ሜትር |
አጠቃላይ እርዝመት ሜትር |
|
2002 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
29 |
ከአፍሪካ ህብረት በፑሽኪን መካኒሳ ቀለበት መንገድ አደባባይ |
30 |
4,420 |
30 |
ከ3 ቁጥር ማዞሪያ በብስራተ ገብርኤል ደሴ ሆቴል/ ከካርል አደባባይ ፑሽኪን አደባባይ |
30 |
4,100 |
31 |
የካቲት 12 አደባባይ አፍንጮ በር ሰሜን ሆቴል |
30 |
1600 |
32 |
ከጎፋ ገብርኤል በጎፋ ካምፕ መካኒሳ ቀለበት መንገድ አደባባይ |
30 |
2200 |
33 |
ከመገናኛ ቀበና አራት ኪሎ/ ቀበና ምንሊከ ሆስፒታል |
40 |
5800 |
34 |
ከኮካኮላ ማዞሪያ በአብነት ተክለሃይማኖት |
30 |
2500 |
35 |
ከኔዘርላንድ አደባባይ የሺ ደበሌ አምቦ መንገድ |
40 |
5900 |
|
|
|
29,920 |
|
2003 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
36 |
ከገርጂ ቀለበት መንገድ አደባባይ ወረዳ 17 ጤና ጣቢያ |
30 |
1200 |
37 |
ከየረር በር አንበሳ ጋራዥ ለም ሆቴሌ ሾላ ገበያ |
30 |
3499 |
38 |
ከመገናኛ በሲኤም ሲ አያት የቀኝ መንገድ |
20 |
8,200 |
39 |
መካኒሳ ጃሞ መስታወት ፋብሪካ ሰበታ መንገድ |
30 |
4,400 |
40 |
ከኢምፔሪያል ሆቴል የረር በር |
30 |
3100 |
41 |
የሳሪስ ድልድይ ኮካኮላ መገንጠያ መንገድ |
40 |
1,000 |
42 |
ከዐድዋ ድልድይ በላይፕዚነግ አደባባይ አሪ በከንቱ/ከገደራ አደባባይ ካዛንቺስ |
20 |
3,450 |
|
|
|
27,299 |
|
2004 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
43 |
ከዊንጌት ትራፊክ ሰፈር አስኮ አዲሱ ሰፈር |
|
|
44 |
ከዓለም ባንክ ሰፈር የሺ ደበሌ |
30 |
3460 |
45 |
ከየረር በር የረር ጎሮ ፍሳሽ ማጣሪያ |
30 |
5200 |
46 |
ከመስቀል አደባባይ ቃሊቲ ቀለበት መንገድ አደባባይ |
40 |
9000 |
47 |
ከዊንጌት ቀለበት መንገድ አደባባይ ጎጃም በር |
40 |
4,082 |
|
|
|
21,742 |
|
2005 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
48 |
የአያት ጣፎ ካራ መንገድ |
30 |
7000 |
49 |
ከውሃ ሃብት አድዋ ድልድይ እንግሊዝ ኤምባሲ |
30 |
2034 |
50 |
ከአስኮ አዲሱ ሰፈር ጊዮርጊስ/ ፊለጶስ ኮልፌ |
20 |
2200 |
51 |
አያትና አቃቂ አካባቢ የማስፋፊያ የጠጠር መንገድ |
10 |
25000 |
52 |
አቃቂ ለቡ ፉሪናየሺደበሌ አካባቢ የማስፋፊያ የጠጠር መንገደ |
10 |
25000 |
53 |
ከሰሜን የአውቶቡስ መናኸሪያ ኮቶቤ ካራ |
40 |
5,600 |
|
|
|
47,434 |
|
2006 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
54 |
5 ቁጥር ማዞሪያ ገ/ክርስቶስ ቤተክርስቲያን |
20 |
800 |
55 |
ቦሌ ሰሚት ኮንደሚኒየም የውስጥ መንገድ |
20/25 |
5000 |
56 |
ጅማ መንገድ ፊሊጶስ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት |
20 |
2000 |
57 |
ከአያት ጎሮ አደባባይ |
24 |
6100 |
58 |
ከጦር ሃይሎች ቀለበት መንገድ አደባባይ ቀራኒዮ |
30 |
2,800 |
59 |
ከዲያስፖራ አደባባይ ሰሜን ተርሚናል |
30 |
2100 |
60 |
ከዳማ ሆቴል ሃና ማሪያም የቀለበት መንገድ ድልድይ |
30 |
3000 |
61 |
መገናኛ አያት የግራው መንገድ |
20 |
8200 |
62 |
ዊንጌት አስኮ ሚኪሊላንድ |
30 |
2250 |
63 |
ከመስቀል አደባባይ ቦሌ ቀለበት መንገድ አደባባይ |
40 |
5500 |
|
|
|
37,750 |
ተራ ቁ |
2007 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
ስፋት ሜትር |
እርዝመት ሜትር |
64 |
ሲቲ ቲፕ(ሚካኤል) ቀለበት መንገድ አደባባይ ብሥራተ ገብርኤል አደባባይ |
30 |
2690 |
65 |
አቡዋሬ አደባባይ ጀርመን ድልድይ ባልደራስ መንገድ |
20 |
1000 |
66 |
ከአየር ጤና ኪዳነ ምህረት አለም ባንክ የሺ ደበሌ መንገድ |
40 |
5180 |
67 |
ስድስት ኪሎ ፈረንሳይ ኤምባሲ ጉራራ |
30/25 |
4134 |
68 |
ከእንጦጦ ኬላ እንጦጦ ራጉኤል መንገድ |
10 |
3200 |
69 |
አቃቂ ቃሊተ ደብረዘይት መንገድ ፍሬይት ተርሚናል |
20/40 |
2065 |
70 |
ከቦሌ ሚካኤል ቦሌ ሩዋንዳ/ መስቀል ፍላወር ቦሌ ሚካኤል |
20/30 |
2950 |
71 |
ከቃሊቲ ዋና መንገድ አቃቂ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ |
40 |
2300 |
72 |
ከአበበ ቢቂላ እስታዲዮም ታይዋን ድልድይ ኮልፌ ቀለበት መ |
25 |
1600 |
73 |
ከአበራ ሆቴል ጴጥሮስ ወ ጳውሎስ ቤተ ክርስቲያን መንገድ |
20 |
980 |
74 |
ከዲያስፖራ አደባባይ ሰሜን ተርሚናል |
30 |
2000 |
|
|
|
28,099 |
|
2008 ዓ.ም የተጠናቀቁና በግንባታ ላይ የነበሩ |
|
|
75 |
ከልደታ በአብነት መርካቶ አቡነ ጴጥሮስ ጊየርጊስ |
30/40 |
4000 |
76 |
ከማዕድን ሚኒስቴር በመገናኛ ሜክሲኮ ኮካ መገንጠያ |
40 |
8800 |
77 |
ከጎሮ አደባባይ አይ ሲቲ ፓርክ |
24 |
3200 |
78 |
አቃቂ ለቡ አይ ሲቲ ፓርክ 2ኛ ቀለበት መንገድ |
60 |
28100 |
79 |
አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ ዊንጌት አደባባይ |
30 |
5600 |
80 |
ከጣፎ አደባባይ ለገዳዲ የቖሻሻ ማሶገጃ ሥፍራ |
16.50/10 |
8000 |
81 |
ከፈረንሳይ ጉራራ ኮቶቤ ኪዳነ ምህረት |
15 |
3500 |
82 |
ልደታ ጸበል ቡልጋሪያ እስራኤል ጋራዥ |
30 |
5200 |
83 |
ፊሊጶስ ድልድይና መቃረቢያ መንገድ |
20 |
1500 |
84 |
ከሲኤምሲ አደባባይ በካራመንገድ ከቶቤ ማረያም |
40 |
200 |
85 |
ከደብረዘይት መንገድ ፍሬይት ተርሚናል |
20 |
2160 |
86 |
የረር ጎሮ ሲኤምሲ ወንድራድ ት/ቤት |
20 |
5756 |
87 |
ተ/ሃይማኖት አደባባይ ቤተ መንግሥት |
30 |
2065 |
88 |
ጉርድ ሾላ ሰሚት የካ ቦሌ |
30 |
8300 |
89 |
ከወሰን መንገድ ኮቶቤ ወንድራድ ት/ቤት |
20 |
800 |
90 |
ከአያት አደባባይ ሰን ሻይን ኮንዶ አያት ጎሮ መንገድ |
20/30 |
4420 |
91 |
ካራሎ ኮቶቤ መንገድ |
50 |
300 |
92 |
ብሥራተ ገብርኤል አደባባይ መካኒሳ አቦ አደባባይ |
30 |
1500 |
93 |
ከጃንሜዳ በቅድስተ ማሪያም ፒያሳ መንገድ |
25 |
1300 |
94 |
ሬዲዮ ቤከን ( ሰሚት ኮንዶሚነየም) ፍሳሽ ማጣሪያ |
50 |
1500 |
95 |
ሽሮ ሜዳ ኪዳነ ምህረት |
20 |
2100 |
96 |
ቂሊንጦ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ኮየ ፍቼ አደባባይ |
40 |
1200 |
97 |
የሲኤምሲ ሚካኤል መሸጋገሪያ ድልድይና መቃረቢያ መንገድ |
35 |
600 |
98 |
የጉርድ ሾላ አያት መሸጋገሪያ ድልድይና መቃረቢያ መንገድ |
45 |
700 |
99 |
ትራንስፖርት ባለሥልጣን ውሃና ፍሳሽ ወረዳ 17 ጤና ጣቢያ |
30 |
3500 |
100 |
አቃቂ ዋና ድልድይና መቃረቢያ መንገድ |
50 |
200 |
101 |
ከቃሊቲ መንገድ ትራንስፖርት አደባባይ አቃቂ ቱሉ ዲምቱ መገንጠያ አደባባይ ዲዛይን በማጠናቀቅና ፋይናንስ በማግኘትና የግንባታ ኮንትራት መፈረም |
50 |
11000 |
102 |
ከቃሊቲ መንገድ ትራንስፖርት አደባባይ ኮዬ ፈቼ አደባባይ ዲዛይን በማጠናቀቅ ፋይናንስ በማግኘትና የግንባታ ኮንትራት መፈረም |
40 |
11000 |
103 |
ከፑሽኪን አደባባይ በቄራ ጎተራ መንገድ ዲዛይን ማጠናቀቅና ፋይናንስ የማግኘት ድርድር ላይ |
40 |
3500 |
|
|
|
130,801 |
|
ጠቅላላ |
|
385,739 |
4. በአዲስ አበባ ከተማ የቤቶች ልማት ፕሮጄክቶች ውስጥ የመሰረተ ልማት ቅንጅትን በመምራት ቤቶቹ የመንገድ መሰረተ ልማት፣ የቴሌፎን፣የውሃ፣ የፍሳሽና የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት እንዲሙዋላላቸው በማድረግ
ተራ ቁ |
የጋራ መኖሪያ መንደር ስም |
የመንገድ ስፋት ሜትር |
የመንገድ እርዝመት ሜትር |
|
የኮብል መንገዶች |
|
|
1 |
በልደታ መልሶ ግንበታ የጋራ መኖሪያ |
10/16/21 |
5000 |
2 |
ጃሞ ቁጥር 2 የኮብል መንገድ |
10/16/21 |
3695 |
3 |
ጃሞ ቁጥር 3 የኮብል መንገድ |
10/16/21 |
3739 |
4 |
ቦሌ አያት 2 የኮብል መንገድ |
10/16/21 |
17608 |
5 |
ቦሌ ሰሚት የኮብል መንገድ |
10 |
19442 |
6 |
የካ አያት 2 ኮብል መንገድ |
10/15/21 |
13383 |
7 |
በየካ አባዶ 1፤2 እና 3 ኮብል መንገድ |
16/21/25 |
23000 |
8 |
መካኒሳ ቆጣሪ ኮብል መንገድ |
15/21/25/30 |
3550 |
9 |
ካራ ቆሬ ኮብል መንገድ |
10/16/25 |
1463 |
10 |
ገላን 3 ኮብል መንገድ |
10/16/21 |
11914 |
11 |
ቦሌ አያት 5 ኮብል መንገድ |
10 |
700 |
12 |
ቦሌ ሰሚት 2 የኮብል መንገድ |
10 |
2249 |
13 |
ባሻ ወልዴ ችሎት የኮብል መንገድ |
10 |
2466 |
14 |
ላፍቶ 2ሀ/2ለ ኮብል መንገድ |
10 |
2353 |
15 |
የካ አያት 3 ኮብል መንገድ |
10 |
815 |
16 |
በቦሌ ቡልቡላ ኮብል መንገድ |
10/16/21 |
6053 |
17 |
በቦሌ አራብሳ 1 እና 2 ኮብል መንገድ |
10/12/16/25 |
18240 |
18 |
ገነት መናፈሻ ኮንዶ ኮብል መንገድ |
10/16/22 |
1823 |
19 |
ደግነት ኮብል መንገድ |
10 |
718 |
20 |
ቱሉ ዲምቱ ኮብል መንገድ |
10/16/21 |
18822 |
21 |
ቅሊንጦ ኮብል መንገድ |
10/20/25 |
6780 |
22 |
ለቡ ኮብል መንገድ |
10 |
483 |
23 |
ገላን 1 እና 2 ኮብል መንገድ |
10 |
1500 |
|
|
|
165,796 |
|
አስፋልት መንገዶች |
|
|
1 |
በልደታ መልሶ ግንበታ የጋራ መኖሪያ |
20 |
3500 |
2 |
ጃሞ ቁጥር 2 የአስፋልት መንገድ |
20/30 |
2500 |
3 |
ጃሞ ቁጥር 3 የአስፋልት መንገድ |
20/30 |
1262 |
4 |
ቦሌ ሰሚት የአስፋልት መንገድ |
20/30 |
5129 |
5 |
የካ አባዶ 1፤2 እና 3 አስፋልት መንገድ |
21/30 |
3730 |
6 |
ቦሌ ቡልቡላ አስፋልት መንገድ |
25/30/50 |
4012 |
7 |
ቦሌ አራብሳ 1 እና 2 አስፋልት መንገድ |
30/40 |
7642 |
8 |
ገላን 3 አስፋልት መንገድ |
10/21/30 |
3587 |
9 |
ሰንጋተራ 40/60 አስፋልት መንገድ |
10/20/25 |
653 |
ተራ ቁ |
የጋራ መኖሪያ መንደር ስም |
የመንገድ ስፋት ሜትር |
የመንገድ እርዝመት ሜትር |
10 |
ክራውን 40/60 አስፋልት መንገድ |
10/20/25 |
1602 |
11 |
ገነት መናፈሻ አስፋልት መንገድ |
10/16/22 |
1823 |
12 |
ካራ ቆሬ አስፋልት መንገድ |
16/21 |
1555 |
13 |
ቅሊንጦ አስፋልት መንገድ |
16/25 |
2600 |
14 |
ኮዬ ፈጨ አስፋልት መንገድ |
30/40 |
4700 |
15 |
እህል ንግድ 40/60 አስፋልት መንገድ |
10/20 |
2171 |
|
|
|
46,466 |
5. የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ጥንስስ ጽ/ቤትን በአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ውስጥ በቅድሚያ በማቐቐም በመቀጠልም የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ሲቐቐም ጽ/ቤቱን እንዲዛወር ማድረግና የኮርፖሬሽኑ የቦርድ አባልና የቦርዱ የቴክኒክ ኮሚቴ ሰብሳቢ በመሆንና የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጄክትን የመንገድና የባቡር መሰረተ ልማት በቅንጅት በመምራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ የመጀመሪያው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡርና የኢትዮጂቡቲን ዋና ባቡር በማስጀመር ታሪካዊ አሻራውን አስቀምጡዋል
6. የአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ አቅጣጫ ስያሜ አመልካች ዘመናዊ ምሰሶዎችን በሌላው ዓለም ያለውን ተሞክሮ በመውሰድ ከቀለበት መንገዱ በመጀመር ሁሉም የከተማዋ መንገዶች እንዲኖራቸው በማድረግ ለከተማችን መሰረት ጥሉዋል
7. የአዲስ አበባ ከተማ መስቀለኛ መንገዶች የትራፊክ መብራት እንዲኖራቸው፤ የከተማዋ መንገዶች ከዘመናዊ የመንገድ መብራት ጋር እነድዲገነቡና የእግረኛ ማቐረጫና የሌን መክፈያ የቀለም ቅብ ሥራ በከተማችን በማስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጉዋል ፡ የእግረኛ የመከለያ አጥሮች በስፋት የተገነቡትም በኢንጂነር የአመራር ወቅት ነው
8. በኢመባና በአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ለጥናት የሚዘጋጁ የዲዛይን የአዋጭነት ጥናት ና የሌሎች ጥናቶችን የሥራ መዘርዝር ጽፎ በማዘጋጀት
9. በኢመባና በአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በኮንትራት አስተዳደርና በኮንትራክተሮች የተነሱ የይገባኛል (የክሌይም) ጥያቄዎችን በክሌይም ትንተና ኮሚቴ በመሳተፍ ምላሽ በመስጠት
10. የኢመባን 1995 ዓ.ም እና የአዲስ አበባ ከተማመንገዶች ባለሥልጣንን የ 1996 ዓ.ም. የዲዛይን ማኑዋሎች በሙያተኝነት ከአማካሪዎች ጋር በማዘጋጀት
11. የኢመባን የመንገድ ጥገና እስታንዳርድ በ1991 ዓ.ም. ና የድልድይ ኢንስፔክሽን መመሪያ በ1993 ዓ.ም. በኢመባ የተቐቐመውን የቴክኒክ ኮሚቴ በመምራት ማዘጋጀት
መ) የሠራቸውን ሥራዎችና የሠራባቸውን ቦታዎች በተመለከተ
በምክትል ቢሮ ሃላፊ ደረጃ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የቴክኒክ አማካሪ
2) ከየካቲት 1995 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም (ለ14 ዓመታት)
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አሥኪያጅ
3) ከነሃሴ 1989 - የካቲት 1995 ዓ.ም.
የኢትዮጰ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አሥኪያጅ ሲኒየር አማካሪና የአንደኛው የመንገድ ልማት ፕሮግራም አስተባባሪ
4) ከግንቦት 1987 – ሀምሌ 1989 ዓ.ም.
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና መሃንዲስና ምክትል ሥራ አስኪያጅ በዚህ ጊዜ ውስጥ በዋነኛነት
4.1 የመቀሌን፤ የጎንደርንና የላሊበላ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራዎች አስጀምሩዋል
4.2 ከአዲስ አበባ ወደ 5 ቱም የመውጫ አቅጣጫ የሚገኙ የዋና ዋና መንገዶችን ዲዛይን በውጭ አገር አማካሪ መሃንዲሶች እንዲዘጋጅ አድርጉዋል
4.3 የኢመባ የ1995 ዓ.ም. የዲዛይን ማንዋሎችና እስፔስፊኬሽን እንዲዘጋጅ የውጭ አማካሪ አጥኝዎች በጨረታ አወዳድሮ በመቅጠር ሥራውን አስጀምሮ በጥናቱም ሙሉ ጊዜውን በመስጠት ተሳትፎአል
5) ከነሃሴ 1986 - ሚያዚያ 1987 ዓ.ም.
በኢመባ በዋናው መሃንዲስ ቢሮ ዋና የቢሮ መሃንዲስ
6) ከታህሳስ 1984 - ሀምሌ 1986 ዓ.ም.
በትግራይ ክልል የኢትዮጵ መንገዶች ባለሥልጣን የመንገድ ሃላፊ በመሆን የአዲግራት ዲስትሪክት ዋና ሥራ አሥኪያጅ
7) ከግንቦት 1983 - ታህሳስ 1984 ዓ.ም.
የኢመባ የኦፕሬሽን መምሪያ የቢሮ መሃንዲስ
8) ከታህሳስ 1982 - ግንቦት 1983 ዓ.ም.
በኢመባ የዳህላክ የአውሮፕላን ማረፊያ (3000 ሜትር በ 45ሜትር) ግንባታ ዋና ሥራ አሥኪያጅ
9) ከሰኔ 1981 - ህዳር 1982 ዓ.ም.
በኢመባ የሚሌ አሰብ ዋና መንገድ የመልሶ ግንባታ ፕሮጄክት (110 ኪ.ሜ በ 7 ሜትር ስፋት) ዋና ሥራ አሥኪያጅ
10) ከመጋቢት 1982 - ሰኔ 1982 ዓ.ም.
በኢመባ የሚሌ አሰብ መንገድ ፕሮጄክት ሥራ አሥኪያጅ ሆነው በተደራቢነት የ አሰብ የተዋጊ ሄሊኮፕተሮች ማረፊያ የኮንክሪት አስፋልት ግንባታ ፕሮጄክት ( 300 ሜትር በ 90 ሜትር ) ሥራ አሥኪያጅ
11) ከግንቦት 1980 - ጥር 1981 ዓ.ም.
በኢመባ የቦርከና ግድብ ቁጥር 2 ዋና ሥራ አሥኪያጅ
12) ከየካቲት 1979 – 1980 ዓ.ም.
በኢመባ የጎሬ ቴፒ የጠጠር መንገድ ግንባታ ፕሮጄክት (143 ኪ.ሜ በ 7 ሜትር) ፕሮጄክት መሃንዲስ የአፍሪካ ልማት ባንክ ፈንድ ጀርመን ተቆጣጣሪ መሃንዲስ
13) መስከረም 1978 – ጥር 1979 ዓ.ም.
በኢመባ የጎሬ ጋምቤላ የጠጠር መንገድ (42.5 ኪ ሜ. በ7ሜትር) ፕሮጄክት መሃንዲስ
14) ከጥር 1977 – መስከረም 1978 ዓ.ም.
በኢመባ የጎሬ ቴፒ የጠጠር መንገድ ግንባታ ፕሮጄክት (143 ኪ.ሜ በ 7 ሜትር) ፕሮጄክት መሃንዲስ የአፍሪካ ልማት ባንክ ፈንድ ጀርመን ተቆጣጣሪ መሃንዲስ
15) መስከረም 1975 - ታህሳስ 1976 ዓ.ም.
በኢመባ ተለማማጅ መሃንዲስ በመሆን በተለያዩ መምሪያዎችና ፕሮጄክቶች ላይ ሥልጠና ተሰጥቶታል እነዚህም
ሀ) መምሪያዎች
ለ) ፕሮጄክቶች
ሐ) የማሰልጠኛ ጣቢያዎች
ሠ) ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ ያገኛቸው ሽልማቶችና የምስክር ወረቀቶች
የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር የቀድሞው ኘሬዚዱንት ኢንጂነር ፈቃደ ኃይሌ (Fellow Engineer Fekade Haile) ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ልባዊ ሃዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን!!
ኢንጂነር ፈቃደ ኃይሌ ማህበሩን በፕሬዝዳንትነት (ከ2005 እስከ 2011 እ.ኤ.አ ) እና በተለያዩ ንዑስ ኮሚቴዎች አገልግለዋል በተለይም የሞያውን ስነ-መግባር እንዲስፋፋ እና እንዲተገበር ያደረጉት አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነበር።
የኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ የውልደት የትምህርትና የሥራ ሁኔታ አጭር ታሪክ
ፍቃዱ ሃይሌ ሐምሌ 1 ቀን 1953 ዓ.ም ከእናቱ ከወ/ሮ በየነች መኮንንና ከአባቱ ከአቶ ቦጋለ ሶዶ በአዲስ አበባ ከተማ ፍለውሃ ኦርማ ገራዥ አካባቢ ተወለደ ፡፡
ፍቃዱ ክእናቱ ከተወለዱት አምስት ልጆች ውስጥ የመጀመሪያ ልጅ ሲሆን በአባቱ በኩል ታላቅ ወንድም አለው ፡፡ በእናቱ ከተወለዱት ውስጥ ለአቅመ አዳምና ሄዋን የደረሱት ሶስት ብቻ ናቸው፡፡ ቤተሰቦቹ በአነስተኛ ገቢ የሚተዳደሩ የነበሩ በመሆኑ መሰረታዊውን ትምህርት ለማግኘት በጣም ይቸገር ነበር ፡፡ ለትምህርት ያለው ፍላጎት ከፍተኛ በመሆኑ የአባቱን ታናሽ ወንድም አቶ ሓይሌ ሶዶን በራሱ ተነሳሽነት በመጠየቅ እሳቸውም የተማሩ በመሆናቸው ለትምህርት ያለውን ፍላጎት በመመልከት የግል ትምህርት ቤት ከፍለው ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል በሁዋላም በጉዋደኛቸው አማካይነት ፍቃዱ ሃይሌ ተብሎ የመንግሥት ት/ቤት ተማሪ በማድረግ እሰከ ዩንቨርሲቲ ድረስ ትምህርቱን እነድዲያጠናቅቅ አድርገው ለወግ ለማዕረግ አብቅተውታል ፡፡
ወጣቱ ፍቃዱ ለትምህርት ካለው ከፍተኛ ፍቅር የተነሳ ትምህርቱን ሌት ከቀን በማጥናት በከፍተኛ ውጤት በአብዛኛው ከክፍሉና ከትመህርት ቤቱ አንደኛ በመውጣትና በሶስቱም ብሄራዊ ፈተናዎች በእጅግ ከፍተኛ ማዕረግ በማለፍ
ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ በ1978 ዓም አብሮ አደጉ ከሆነችው ከመምህርት ወ/ሮ በቀለች ተፈራ ጋር ህጋዊ ጋብቻውን በመፈጸም 4 ወንዶችና 3 ሴት ልጆች በማፍራት ትልቅ ቤተሰብ በመመሥረት ከባለቤቱ ጋር በተደረገ የተሳካ ሃላፊነት በመወጣት ሁሉንም ልጆቻቸውን በዲግሪ በማስመረቅ ቤተሰቡን የምሁራን ቤት የሚል ቅጽያ በጎረቤቶቻቸውና በወዳጅ ዘመዶቻቸው አግኝተዋል፡፡
ከኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ የተወለዱት ልጆችም በቅደም ተከተል
1ኛ አንተነህ ፍቃዱ ሃይሌ (ኢኮኖሚስት)
2ኛ ፍጹም ፍቃዱ ሃይሌ (ሲቪል መሃንዲስ)
3ኛ ቤዛዊት ፍቃዱ ሃይሌ (ሲቪለ መሃንዲስ)
4ኛ ፍሬህይወት ፍቃዱ ሃይሌ (የህክምናዶክተር)
5ኛ ቢኒያም ፍቃዱ ሃይሌ (ሲቪል ምህንድስና በመማር ላይ)
6ኛ ሰላማዊት ቃዱ ሃይሌ (ሕክምና በመማር ላይ)
7ኛ ምንያህል ፍቃዱ ሃይሌ ( ኮምፒውተር ኢነጂነሪንግ በመማር ላይ ) ናቸው፡፡
ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን በሲቪል ምህንድስና ሙያ ካጠናቀቀ በሁዋላ በሙያው ከ38 ዓመታት በላይ አገልግሎት በመስጠት ከፍተኛ ልምድ አካብቱዋል፡፡ በነዚህ ዓመታት ውስጥም በአብዛኛው የሠራው በመንገድ ግንባታና ኮንትራት አስተዳደር ፕሮጄክቶች ላይ ነው፡፡ በነዚህም ዓመታት በመንገድ ግንባታ፣ በግድብ ግንባታ፤በአውሮፕላን ማረፊያዎች ግንባታ፣ በተለያዩ ድልድዮች ግንባታ፣ በፕሮጄክት መኖሪያ ቤቶች ካምፕ ግንባታ፣ በኮንትራት አስተዳደርና ማናጅሜንት ፣ እረፍት በመውሰድ በአማካሪነት የዲዛይን ማንዋሎችን በማዘጋጀት ከሌሎች ሙያተኞች ጋር በመሥራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቱዋል፡፡
ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ ከተራ መሃንዲስነት በመጀመር ደረጃ በደረጃ በፕሮጄክቶች ተጠሪ መሃንዲስነት፣ በፕሮጄክቶች ሥራ አሥኪያጅነት ፤ በመንገድ ጥገና አገር አቀፍ ዲስትሪክት ሥራ አሥኪያጅነት ፣በኢመባ ዋናው መሃንዲስ ቢሮ በከፍተኛ የቢሮ መሃንዲስነት፣ በኢመባ ዋና መሃንዲስነትና ምክትል ሥራ አሥኪያጅነት ፣ በኢመባ ዋና ሥራ አሥኪያጅ የቴክኒክ ዋና አማካሪነት፣ የመጀመሪያው የኢመባ የመንገድ ልማት ፕሮግራም አስተባባሪነት፣ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አሥኪያጅ በመሆን ባለማቐረጥ በተከታታይ ከ አራት የከተማችን ከንቲቦች ጋር ( ከአቶ አርከበ ዑቅባይ፤ ከአቶ ብርሃነ ደሬሳ፤ ከአቶ ኩማ ደምቅሳና ከአቶ ድሪባ ኩማ ) ና በምክትል ቢሮ ሃላፊነት ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ የአቶ ድሪባ ኩማ የቴክኒክ አማካሪ በመሆን ከማገልገሉም በላይ በነዚህ ጊዚያት ውስጥ ከነዚህ ሃላፊነቶች በተጨማሪ ከ 10 በላይ የሆኑ መሥሪያ ቤቶች የቦርድ ሰብሳቢና አባል በመሆን ከፍተኛ አገልግሎት አበርክቱዋል፡፡
ኢነጂነር ፍቃዱ ሃይሌ ለሙያው ካለው ከፍተኛ ፍቅርና ክብር የተነሳ በሌለው ጊዜ የኢትዮጵያ ሲቪል መሃንዲሶች አባል ፣ አመራርና በመጨረሻ ፕሬዚደንት በመሆን ለ 6 ዓመታት በማገልገል በማህበሩ የሚሰጠው ከፍተኛ የሲቪል ምሀhንድስና የአገልግሎት መጠሪያ የፌሎ ኢንጂነር ስም ተሰጥቶታል፡ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ ከ መጋቢት ወር 2012 ዓ.ም ጀምሮ ከመንግሥት ስራና ሃላፊነት በጡረታ ተገልሎ በግል አማካሪነት በመሥራት ላይ ይገኛል፡፡
ሀ) የኢንጂነር ፍቃዱን ትምህርትና ሥልጠናን በተመለከተ
ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ ከላይ በተጠቀሱት ዓመታት ውስጥ በበርካታ ሃገሮች ውስጥ ከሙያው ጋር ግንኙነት ያላቸው ጉብኝቶችና ሥልጠናዎች ላይ በመሳተፍ ከፍተኛ ዲፕሎሞችና ሰርተፊኬቶች ተቀብሉዋል ፡ በሚቀጥለው ዝርዝር ከቅርብ ዓመታት ወደ ራቁት ዓመታት ተራ ጥቂቶቹ ተመላክተዋል፡፡
ለ) ኢንጂነር ፍቃዱ ያከናወናቸው ዋና ዋና ሙያዊ ተሳትፎና ሥራዎችን በተመለከተ
ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ በሙያው ያከናወናቸው ዋና ዋና ሥራዎች
1. በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ በዋና አገናኝ መንገዶችና የከተማ መንገዶች በዲዛይን፣በግንባታና በኮንትራት አስተዳደር ዋና ዋና ፕሮጄክቶች ላይ በቴክኒክና በአመራር ሰጭነት
2. በአዲስ አበባ ከተማና በፌደራል በሚገኙ የተለያዩ መሥሪያ ቤቶች በተቐቐሙ የቴክኒክ ኮሚቴዎችና ቦርዶች አመራር ላይ ተሳታፊ በመሆን ሙያዊ ድጋፍ በመስጠት
3. በአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣንን የ 15 ዓመት የመንገድ ልማት ፕሮግራም በ1996 ዓ.ም. በመቅረጽ የከተማዋን ዋና ዋና መንገዶች፣ የውስጥ ለውስጥ መንገዶችንና ዘመናዊ የከተማ መንገዶች ዲዛይን፣ ቁጥጥርና ኮንትራት አስተዳደር ፕሮጄክቶች በመምራት ያለውን እውቀትና ልምድ በ ማበርከት ከተማውን የመንገድ አውታር በ1995 ዓ.ም ሲረከብ ከነበረበት 1500 ኪሎ ሜትር 6000 ኪሎ ሜትር በ14 ዓመታት ሃላፊነቱ እንዲደርስ ያደረገ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ የሚከተሉትን ብርቅዬ የከተማችን መንገዶች በመገንባትና በማስገንባት አሻራውን አኑርዋል
|
የመንገድ ስም |
አጠቃላይ ስፋት ሜትር |
አጠቃላይ እርዝመት ሜትር |
|
1995 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
1 |
አደይ አበባ ቀለበት መንገድ አዲሱ ሰፈር |
10 |
850 |
2 |
ኮልፌ አደባባይ ኮልፌ ፊሊጶስ መንገድ |
10 |
1,000 |
3 |
መካኒሳ ድልድይ መካኒሳ ቀለበት መንገድ |
20 |
1,100 |
4 |
አስፋው ተክሌ እህል በረንዳ መንገድ |
10 |
1,350 |
5 |
ጎፋ ገብርኤል ጎፋ መብራት ሃይል |
20 |
1,700 |
|
|
|
6,000 |
|
1996 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
6 |
የአዲስ አበባ ቀለበት መንገድ ከቃሊቲ አደባባይ ቦሌ ዲያስፖራ አደባባይ መንገድ |
40 |
6,354 |
7 |
ከመሪ አያት መንገድ |
15 |
1,200 |
8 |
ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ |
10 |
1,500 |
9 |
የወሎ ሰፈር ጎተራ መንገድ |
30 |
2,100 |
|
|
|
11,154 |
|
1997 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
10 |
ደብረዘይት መንገድ ቀለበት መነገድ ቡልቡላ ድልድይ |
20 |
500 |
11 |
የአድዋ ድልድይ አደዋ አደባባይ ( መገናኛ) |
25 |
2,400 |
12 |
መስቀል ፍላወር ሆቴል ደብረዘይት መንገድ |
25 |
500 |
13 |
ከዑራኤል አትላስ ቦሌ ብራስ ቀለበት መንገድ |
30 |
3,200 |
14 |
አቦ ቀለበት መንገድ አደባባይ ቡልቡላ መድሃኒዓለም ቤ/ክ |
25 |
2,000 |
|
|
|
8,600 |
|
1998 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
15 |
ከጎፋ ማዞሪያ ቂርቆስ |
40 |
2,100 |
16 |
ከአለርት ሆስፒታል ቀለበት መንገድ ቀራንዮ |
20 |
2,300 |
17 |
ከየረር በር በጉረድ ሾላ ሳህሊተ ምህረት |
25 |
2,300 |
18 |
መካኒሳ ቀለበት መንገድ አደባባይ ጃሞ መስታወት ፋብሪካ |
40 |
2,200 |
|
|
|
8,900 |
|
1999 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
19 |
ቦሌ መድሃኒዓለምአደባባይ ቦሌ መንገድ (ዓለም ህንጻ) |
16.50 |
800 |
20 |
ቦሌ መድሃኒዓለምአደባባይ ሓያት ሆስፒታለ |
16.50 |
1,000 |
|
|
|
1,800 |
|
2000 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
21 |
ከሳህሊተ ምህረት አደባባይ ሰሜን ተርሚናል መንገድ |
20 |
740 |
22 |
ላፍቶ ለቡ ቀለበት መንገድ መስታወት ፋብሪካ |
30 |
4,100 |
23 |
ከአቦ ቀለበት መንገድ አደባባይ ደብረዘይት መንገድ |
15 |
300 |
|
|
|
5,140 |
|
2001 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
24 |
የጎተራ ትራፊክ ማሳለጫ |
40 |
8,100 |
25 |
ከሲኤም ሲ አደባባይ ሰሚት ሬዲዮ ቤከን |
24 |
4500 |
26 |
ከቦሌ ሚካኤል አደባባይ ቡልቡላ መድሃኒዓለም |
10 |
6000 |
27 |
የጦር ሃይሎች አደባባይና የታክሲ ተርሚናለ ግንባታ |
50 |
800 |
28 |
ከአክሱም ሆቴል ቦሌ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት |
25 |
1,700 |
|
|
|
21,100 |
ተራ ቁጥር |
የመንገድ ስም |
አጠቃላይ ስፋት ሜትር |
አጠቃላይ እርዝመት ሜትር |
|
2002 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
29 |
ከአፍሪካ ህብረት በፑሽኪን መካኒሳ ቀለበት መንገድ አደባባይ |
30 |
4,420 |
30 |
ከ3 ቁጥር ማዞሪያ በብስራተ ገብርኤል ደሴ ሆቴል/ ከካርል አደባባይ ፑሽኪን አደባባይ |
30 |
4,100 |
31 |
የካቲት 12 አደባባይ አፍንጮ በር ሰሜን ሆቴል |
30 |
1600 |
32 |
ከጎፋ ገብርኤል በጎፋ ካምፕ መካኒሳ ቀለበት መንገድ አደባባይ |
30 |
2200 |
33 |
ከመገናኛ ቀበና አራት ኪሎ/ ቀበና ምንሊከ ሆስፒታል |
40 |
5800 |
34 |
ከኮካኮላ ማዞሪያ በአብነት ተክለሃይማኖት |
30 |
2500 |
35 |
ከኔዘርላንድ አደባባይ የሺ ደበሌ አምቦ መንገድ |
40 |
5900 |
|
|
|
29,920 |
|
2003 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
36 |
ከገርጂ ቀለበት መንገድ አደባባይ ወረዳ 17 ጤና ጣቢያ |
30 |
1200 |
37 |
ከየረር በር አንበሳ ጋራዥ ለም ሆቴሌ ሾላ ገበያ |
30 |
3499 |
38 |
ከመገናኛ በሲኤም ሲ አያት የቀኝ መንገድ |
20 |
8,200 |
39 |
መካኒሳ ጃሞ መስታወት ፋብሪካ ሰበታ መንገድ |
30 |
4,400 |
40 |
ከኢምፔሪያል ሆቴል የረር በር |
30 |
3100 |
41 |
የሳሪስ ድልድይ ኮካኮላ መገንጠያ መንገድ |
40 |
1,000 |
42 |
ከዐድዋ ድልድይ በላይፕዚነግ አደባባይ አሪ በከንቱ/ከገደራ አደባባይ ካዛንቺስ |
20 |
3,450 |
|
|
|
27,299 |
|
2004 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
43 |
ከዊንጌት ትራፊክ ሰፈር አስኮ አዲሱ ሰፈር |
|
|
44 |
ከዓለም ባንክ ሰፈር የሺ ደበሌ |
30 |
3460 |
45 |
ከየረር በር የረር ጎሮ ፍሳሽ ማጣሪያ |
30 |
5200 |
46 |
ከመስቀል አደባባይ ቃሊቲ ቀለበት መንገድ አደባባይ |
40 |
9000 |
47 |
ከዊንጌት ቀለበት መንገድ አደባባይ ጎጃም በር |
40 |
4,082 |
|
|
|
21,742 |
|
2005 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
48 |
የአያት ጣፎ ካራ መንገድ |
30 |
7000 |
49 |
ከውሃ ሃብት አድዋ ድልድይ እንግሊዝ ኤምባሲ |
30 |
2034 |
50 |
ከአስኮ አዲሱ ሰፈር ጊዮርጊስ/ ፊለጶስ ኮልፌ |
20 |
2200 |
51 |
አያትና አቃቂ አካባቢ የማስፋፊያ የጠጠር መንገድ |
10 |
25000 |
52 |
አቃቂ ለቡ ፉሪናየሺደበሌ አካባቢ የማስፋፊያ የጠጠር መንገደ |
10 |
25000 |
53 |
ከሰሜን የአውቶቡስ መናኸሪያ ኮቶቤ ካራ |
40 |
5,600 |
|
|
|
47,434 |
|
2006 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
|
|
54 |
5 ቁጥር ማዞሪያ ገ/ክርስቶስ ቤተክርስቲያን |
20 |
800 |
55 |
ቦሌ ሰሚት ኮንደሚኒየም የውስጥ መንገድ |
20/25 |
5000 |
56 |
ጅማ መንገድ ፊሊጶስ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት |
20 |
2000 |
57 |
ከአያት ጎሮ አደባባይ |
24 |
6100 |
58 |
ከጦር ሃይሎች ቀለበት መንገድ አደባባይ ቀራኒዮ |
30 |
2,800 |
59 |
ከዲያስፖራ አደባባይ ሰሜን ተርሚናል |
30 |
2100 |
60 |
ከዳማ ሆቴል ሃና ማሪያም የቀለበት መንገድ ድልድይ |
30 |
3000 |
61 |
መገናኛ አያት የግራው መንገድ |
20 |
8200 |
62 |
ዊንጌት አስኮ ሚኪሊላንድ |
30 |
2250 |
63 |
ከመስቀል አደባባይ ቦሌ ቀለበት መንገድ አደባባይ |
40 |
5500 |
|
|
|
37,750 |
ተራ ቁ |
2007 ዓ.ም የተጠናቀቁ መንገዶች |
ስፋት ሜትር |
እርዝመት ሜትር |
64 |
ሲቲ ቲፕ(ሚካኤል) ቀለበት መንገድ አደባባይ ብሥራተ ገብርኤል አደባባይ |
30 |
2690 |
65 |
አቡዋሬ አደባባይ ጀርመን ድልድይ ባልደራስ መንገድ |
20 |
1000 |
66 |
ከአየር ጤና ኪዳነ ምህረት አለም ባንክ የሺ ደበሌ መንገድ |
40 |
5180 |
67 |
ስድስት ኪሎ ፈረንሳይ ኤምባሲ ጉራራ |
30/25 |
4134 |
68 |
ከእንጦጦ ኬላ እንጦጦ ራጉኤል መንገድ |
10 |
3200 |
69 |
አቃቂ ቃሊተ ደብረዘይት መንገድ ፍሬይት ተርሚናል |
20/40 |
2065 |
70 |
ከቦሌ ሚካኤል ቦሌ ሩዋንዳ/ መስቀል ፍላወር ቦሌ ሚካኤል |
20/30 |
2950 |
71 |
ከቃሊቲ ዋና መንገድ አቃቂ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ |
40 |
2300 |
72 |
ከአበበ ቢቂላ እስታዲዮም ታይዋን ድልድይ ኮልፌ ቀለበት መ |
25 |
1600 |
73 |
ከአበራ ሆቴል ጴጥሮስ ወ ጳውሎስ ቤተ ክርስቲያን መንገድ |
20 |
980 |
74 |
ከዲያስፖራ አደባባይ ሰሜን ተርሚናል |
30 |
2000 |
|
|
|
28,099 |
|
2008 ዓ.ም የተጠናቀቁና በግንባታ ላይ የነበሩ |
|
|
75 |
ከልደታ በአብነት መርካቶ አቡነ ጴጥሮስ ጊየርጊስ |
30/40 |
4000 |
76 |
ከማዕድን ሚኒስቴር በመገናኛ ሜክሲኮ ኮካ መገንጠያ |
40 |
8800 |
77 |
ከጎሮ አደባባይ አይ ሲቲ ፓርክ |
24 |
3200 |
78 |
አቃቂ ለቡ አይ ሲቲ ፓርክ 2ኛ ቀለበት መንገድ |
60 |
28100 |
79 |
አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ ዊንጌት አደባባይ |
30 |
5600 |
80 |
ከጣፎ አደባባይ ለገዳዲ የቖሻሻ ማሶገጃ ሥፍራ |
16.50/10 |
8000 |
81 |
ከፈረንሳይ ጉራራ ኮቶቤ ኪዳነ ምህረት |
15 |
3500 |
82 |
ልደታ ጸበል ቡልጋሪያ እስራኤል ጋራዥ |
30 |
5200 |
83 |
ፊሊጶስ ድልድይና መቃረቢያ መንገድ |
20 |
1500 |
84 |
ከሲኤምሲ አደባባይ በካራመንገድ ከቶቤ ማረያም |
40 |
200 |
85 |
ከደብረዘይት መንገድ ፍሬይት ተርሚናል |
20 |
2160 |
86 |
የረር ጎሮ ሲኤምሲ ወንድራድ ት/ቤት |
20 |
5756 |
87 |
ተ/ሃይማኖት አደባባይ ቤተ መንግሥት |
30 |
2065 |
88 |
ጉርድ ሾላ ሰሚት የካ ቦሌ |
30 |
8300 |
89 |
ከወሰን መንገድ ኮቶቤ ወንድራድ ት/ቤት |
20 |
800 |
90 |
ከአያት አደባባይ ሰን ሻይን ኮንዶ አያት ጎሮ መንገድ |
20/30 |
4420 |
91 |
ካራሎ ኮቶቤ መንገድ |
50 |
300 |
92 |
ብሥራተ ገብርኤል አደባባይ መካኒሳ አቦ አደባባይ |
30 |
1500 |
93 |
ከጃንሜዳ በቅድስተ ማሪያም ፒያሳ መንገድ |
25 |
1300 |
94 |
ሬዲዮ ቤከን ( ሰሚት ኮንዶሚነየም) ፍሳሽ ማጣሪያ |
50 |
1500 |
95 |
ሽሮ ሜዳ ኪዳነ ምህረት |
20 |
2100 |
96 |
ቂሊንጦ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ኮየ ፍቼ አደባባይ |
40 |
1200 |
97 |
የሲኤምሲ ሚካኤል መሸጋገሪያ ድልድይና መቃረቢያ መንገድ |
35 |
600 |
98 |
የጉርድ ሾላ አያት መሸጋገሪያ ድልድይና መቃረቢያ መንገድ |
45 |
700 |
99 |
ትራንስፖርት ባለሥልጣን ውሃና ፍሳሽ ወረዳ 17 ጤና ጣቢያ |
30 |
3500 |
100 |
አቃቂ ዋና ድልድይና መቃረቢያ መንገድ |
50 |
200 |
101 |
ከቃሊቲ መንገድ ትራንስፖርት አደባባይ አቃቂ ቱሉ ዲምቱ መገንጠያ አደባባይ ዲዛይን በማጠናቀቅና ፋይናንስ በማግኘትና የግንባታ ኮንትራት መፈረም |
50 |
11000 |
102 |
ከቃሊቲ መንገድ ትራንስፖርት አደባባይ ኮዬ ፈቼ አደባባይ ዲዛይን በማጠናቀቅ ፋይናንስ በማግኘትና የግንባታ ኮንትራት መፈረም |
40 |
11000 |
103 |
ከፑሽኪን አደባባይ በቄራ ጎተራ መንገድ ዲዛይን ማጠናቀቅና ፋይናንስ የማግኘት ድርድር ላይ |
40 |
3500 |
|
|
|
130,801 |
|
ጠቅላላ |
|
385,739 |
4. በአዲስ አበባ ከተማ የቤቶች ልማት ፕሮጄክቶች ውስጥ የመሰረተ ልማት ቅንጅትን በመምራት ቤቶቹ የመንገድ መሰረተ ልማት፣ የቴሌፎን፣የውሃ፣ የፍሳሽና የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት እንዲሙዋላላቸው በማድረግ
ተራ ቁ |
የጋራ መኖሪያ መንደር ስም |
የመንገድ ስፋት ሜትር |
የመንገድ እርዝመት ሜትር |
|
የኮብል መንገዶች |
|
|
1 |
በልደታ መልሶ ግንበታ የጋራ መኖሪያ |
10/16/21 |
5000 |
2 |
ጃሞ ቁጥር 2 የኮብል መንገድ |
10/16/21 |
3695 |
3 |
ጃሞ ቁጥር 3 የኮብል መንገድ |
10/16/21 |
3739 |
4 |
ቦሌ አያት 2 የኮብል መንገድ |
10/16/21 |
17608 |
5 |
ቦሌ ሰሚት የኮብል መንገድ |
10 |
19442 |
6 |
የካ አያት 2 ኮብል መንገድ |
10/15/21 |
13383 |
7 |
በየካ አባዶ 1፤2 እና 3 ኮብል መንገድ |
16/21/25 |
23000 |
8 |
መካኒሳ ቆጣሪ ኮብል መንገድ |
15/21/25/30 |
3550 |
9 |
ካራ ቆሬ ኮብል መንገድ |
10/16/25 |
1463 |
10 |
ገላን 3 ኮብል መንገድ |
10/16/21 |
11914 |
11 |
ቦሌ አያት 5 ኮብል መንገድ |
10 |
700 |
12 |
ቦሌ ሰሚት 2 የኮብል መንገድ |
10 |
2249 |
13 |
ባሻ ወልዴ ችሎት የኮብል መንገድ |
10 |
2466 |
14 |
ላፍቶ 2ሀ/2ለ ኮብል መንገድ |
10 |
2353 |
15 |
የካ አያት 3 ኮብል መንገድ |
10 |
815 |
16 |
በቦሌ ቡልቡላ ኮብል መንገድ |
10/16/21 |
6053 |
17 |
በቦሌ አራብሳ 1 እና 2 ኮብል መንገድ |
10/12/16/25 |
18240 |
18 |
ገነት መናፈሻ ኮንዶ ኮብል መንገድ |
10/16/22 |
1823 |
19 |
ደግነት ኮብል መንገድ |
10 |
718 |
20 |
ቱሉ ዲምቱ ኮብል መንገድ |
10/16/21 |
18822 |
21 |
ቅሊንጦ ኮብል መንገድ |
10/20/25 |
6780 |
22 |
ለቡ ኮብል መንገድ |
10 |
483 |
23 |
ገላን 1 እና 2 ኮብል መንገድ |
10 |
1500 |
|
|
|
165,796 |
|
አስፋልት መንገዶች |
|
|
1 |
በልደታ መልሶ ግንበታ የጋራ መኖሪያ |
20 |
3500 |
2 |
ጃሞ ቁጥር 2 የአስፋልት መንገድ |
20/30 |
2500 |
3 |
ጃሞ ቁጥር 3 የአስፋልት መንገድ |
20/30 |
1262 |
4 |
ቦሌ ሰሚት የአስፋልት መንገድ |
20/30 |
5129 |
5 |
የካ አባዶ 1፤2 እና 3 አስፋልት መንገድ |
21/30 |
3730 |
6 |
ቦሌ ቡልቡላ አስፋልት መንገድ |
25/30/50 |
4012 |
7 |
ቦሌ አራብሳ 1 እና 2 አስፋልት መንገድ |
30/40 |
7642 |
8 |
ገላን 3 አስፋልት መንገድ |
10/21/30 |
3587 |
9 |
ሰንጋተራ 40/60 አስፋልት መንገድ |
10/20/25 |
653 |
ተራ ቁ |
የጋራ መኖሪያ መንደር ስም |
የመንገድ ስፋት ሜትር |
የመንገድ እርዝመት ሜትር |
10 |
ክራውን 40/60 አስፋልት መንገድ |
10/20/25 |
1602 |
11 |
ገነት መናፈሻ አስፋልት መንገድ |
10/16/22 |
1823 |
12 |
ካራ ቆሬ አስፋልት መንገድ |
16/21 |
1555 |
13 |
ቅሊንጦ አስፋልት መንገድ |
16/25 |
2600 |
14 |
ኮዬ ፈጨ አስፋልት መንገድ |
30/40 |
4700 |
15 |
እህል ንግድ 40/60 አስፋልት መንገድ |
10/20 |
2171 |
|
|
|
46,466 |
5. የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ጥንስስ ጽ/ቤትን በአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ውስጥ በቅድሚያ በማቐቐም በመቀጠልም የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ሲቐቐም ጽ/ቤቱን እንዲዛወር ማድረግና የኮርፖሬሽኑ የቦርድ አባልና የቦርዱ የቴክኒክ ኮሚቴ ሰብሳቢ በመሆንና የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጄክትን የመንገድና የባቡር መሰረተ ልማት በቅንጅት በመምራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ የመጀመሪያው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡርና የኢትዮጂቡቲን ዋና ባቡር በማስጀመር ታሪካዊ አሻራውን አስቀምጡዋል
6. የአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ አቅጣጫ ስያሜ አመልካች ዘመናዊ ምሰሶዎችን በሌላው ዓለም ያለውን ተሞክሮ በመውሰድ ከቀለበት መንገዱ በመጀመር ሁሉም የከተማዋ መንገዶች እንዲኖራቸው በማድረግ ለከተማችን መሰረት ጥሉዋል
7. የአዲስ አበባ ከተማ መስቀለኛ መንገዶች የትራፊክ መብራት እንዲኖራቸው፤ የከተማዋ መንገዶች ከዘመናዊ የመንገድ መብራት ጋር እነድዲገነቡና የእግረኛ ማቐረጫና የሌን መክፈያ የቀለም ቅብ ሥራ በከተማችን በማስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጉዋል ፡ የእግረኛ የመከለያ አጥሮች በስፋት የተገነቡትም በኢንጂነር የአመራር ወቅት ነው
8. በኢመባና በአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ለጥናት የሚዘጋጁ የዲዛይን የአዋጭነት ጥናት ና የሌሎች ጥናቶችን የሥራ መዘርዝር ጽፎ በማዘጋጀት
9. በኢመባና በአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በኮንትራት አስተዳደርና በኮንትራክተሮች የተነሱ የይገባኛል (የክሌይም) ጥያቄዎችን በክሌይም ትንተና ኮሚቴ በመሳተፍ ምላሽ በመስጠት
10. የኢመባን 1995 ዓ.ም እና የአዲስ አበባ ከተማመንገዶች ባለሥልጣንን የ 1996 ዓ.ም. የዲዛይን ማኑዋሎች በሙያተኝነት ከአማካሪዎች ጋር በማዘጋጀት
11. የኢመባን የመንገድ ጥገና እስታንዳርድ በ1991 ዓ.ም. ና የድልድይ ኢንስፔክሽን መመሪያ በ1993 ዓ.ም. በኢመባ የተቐቐመውን የቴክኒክ ኮሚቴ በመምራት ማዘጋጀት
መ) የሠራቸውን ሥራዎችና የሠራባቸውን ቦታዎች በተመለከተ
በምክትል ቢሮ ሃላፊ ደረጃ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የቴክኒክ አማካሪ
2) ከየካቲት 1995 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም (ለ14 ዓመታት)
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አሥኪያጅ
3) ከነሃሴ 1989 - የካቲት 1995 ዓ.ም.
የኢትዮጰ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አሥኪያጅ ሲኒየር አማካሪና የአንደኛው የመንገድ ልማት ፕሮግራም አስተባባሪ
4) ከግንቦት 1987 – ሀምሌ 1989 ዓ.ም.
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና መሃንዲስና ምክትል ሥራ አስኪያጅ በዚህ ጊዜ ውስጥ በዋነኛነት
4.1 የመቀሌን፤ የጎንደርንና የላሊበላ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራዎች አስጀምሩዋል
4.2 ከአዲስ አበባ ወደ 5 ቱም የመውጫ አቅጣጫ የሚገኙ የዋና ዋና መንገዶችን ዲዛይን በውጭ አገር አማካሪ መሃንዲሶች እንዲዘጋጅ አድርጉዋል
4.3 የኢመባ የ1995 ዓ.ም. የዲዛይን ማንዋሎችና እስፔስፊኬሽን እንዲዘጋጅ የውጭ አማካሪ አጥኝዎች በጨረታ አወዳድሮ በመቅጠር ሥራውን አስጀምሮ በጥናቱም ሙሉ ጊዜውን በመስጠት ተሳትፎአል
5) ከነሃሴ 1986 - ሚያዚያ 1987 ዓ.ም.
በኢመባ በዋናው መሃንዲስ ቢሮ ዋና የቢሮ መሃንዲስ
6) ከታህሳስ 1984 - ሀምሌ 1986 ዓ.ም.
በትግራይ ክልል የኢትዮጵ መንገዶች ባለሥልጣን የመንገድ ሃላፊ በመሆን የአዲግራት ዲስትሪክት ዋና ሥራ አሥኪያጅ
7) ከግንቦት 1983 - ታህሳስ 1984 ዓ.ም.
የኢመባ የኦፕሬሽን መምሪያ የቢሮ መሃንዲስ
8) ከታህሳስ 1982 - ግንቦት 1983 ዓ.ም.
በኢመባ የዳህላክ የአውሮፕላን ማረፊያ (3000 ሜትር በ 45ሜትር) ግንባታ ዋና ሥራ አሥኪያጅ
9) ከሰኔ 1981 - ህዳር 1982 ዓ.ም.
በኢመባ የሚሌ አሰብ ዋና መንገድ የመልሶ ግንባታ ፕሮጄክት (110 ኪ.ሜ በ 7 ሜትር ስፋት) ዋና ሥራ አሥኪያጅ
10) ከመጋቢት 1982 - ሰኔ 1982 ዓ.ም.
በኢመባ የሚሌ አሰብ መንገድ ፕሮጄክት ሥራ አሥኪያጅ ሆነው በተደራቢነት የ አሰብ የተዋጊ ሄሊኮፕተሮች ማረፊያ የኮንክሪት አስፋልት ግንባታ ፕሮጄክት ( 300 ሜትር በ 90 ሜትር ) ሥራ አሥኪያጅ
11) ከግንቦት 1980 - ጥር 1981 ዓ.ም.
በኢመባ የቦርከና ግድብ ቁጥር 2 ዋና ሥራ አሥኪያጅ
12) ከየካቲት 1979 – 1980 ዓ.ም.
በኢመባ የጎሬ ቴፒ የጠጠር መንገድ ግንባታ ፕሮጄክት (143 ኪ.ሜ በ 7 ሜትር) ፕሮጄክት መሃንዲስ የአፍሪካ ልማት ባንክ ፈንድ ጀርመን ተቆጣጣሪ መሃንዲስ
13) መስከረም 1978 – ጥር 1979 ዓ.ም.
በኢመባ የጎሬ ጋምቤላ የጠጠር መንገድ (42.5 ኪ ሜ. በ7ሜትር) ፕሮጄክት መሃንዲስ
14) ከጥር 1977 – መስከረም 1978 ዓ.ም.
በኢመባ የጎሬ ቴፒ የጠጠር መንገድ ግንባታ ፕሮጄክት (143 ኪ.ሜ በ 7 ሜትር) ፕሮጄክት መሃንዲስ የአፍሪካ ልማት ባንክ ፈንድ ጀርመን ተቆጣጣሪ መሃንዲስ
15) መስከረም 1975 - ታህሳስ 1976 ዓ.ም.
በኢመባ ተለማማጅ መሃንዲስ በመሆን በተለያዩ መምሪያዎችና ፕሮጄክቶች ላይ ሥልጠና ተሰጥቶታል እነዚህም
ሀ) መምሪያዎች
ለ) ፕሮጄክቶች
ሐ) የማሰልጠኛ ጣቢያዎች
ሠ) ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ ያገኛቸው ሽልማቶችና የምስክር ወረቀቶች